Monday, January 13, 2014

አጼ ምኒልክ መልካም መሪ አልነበሩም የሚሉ ካሉ መብታቸው ነው” – ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት

“አጼ ምኒልክ መልካም መሪ አልነበሩም የሚሉ ካሉ መብታቸው ነው” – ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ከሕብር ራድዮ ጋር ቃል የተመላለሱት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ‘አጼ ምኒልክ መልካም መሪ አልነበሩም የሚሉ ካሉ መብታቸው ነው፤ እኛ አጼ ምኒልክን እየዘከርን ያለነው በሃገር ግምባታ ላይ ባደረጉት መልካም ነገር ነው” አሉ። ኢንጂነሩ “አጼ ምኒልክን መልአክ ናቸው ብለን ታቦት ባናስቀርጽም ለአፍሪካ ሕዝብ ነፃነት ....

No comments:

Post a Comment