Sunday, January 19, 2014

ከ18 በላይ የሙስሊም ተቋማት “ዘወትር ከመፍትሄ አፈላላጊው ኮሚቴ ጎን ነን፤ ትግላችንም ተጠናክሮ ይቀጥላል” አሉ



ዘ-ሐበሻ) በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ ከ18 በላይ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የቋማት በ እስር ላይ ከሚገኙት መፍትሄ አፈላላጊው ኮሚቴ ጎን እንቆማለን፤ ትግላችንም ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ለዘ-ሐበሻ በላኩት መግለጫ አስታወቁ።

“በመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴአችን በቅርቡ የተሰጠው መግለጫ ለትግሉ መነቃቃትን የፈጠረና አባላቱም ከረዥም ጊዜ እስራትና ሰቆቃ በኋላ ለተነሱለት ዓላማ በጽናት ለመቆማቸው አድናቆታችን የላቀ ነው፡፡
 የህዝብ ልጅነታቸውንና የእምነት ነጻነት አውነተኛ ጠበቆች መሆናቸውን በተግባር አስተምረውናል፡፡” ያሉት ተቋማቱ “ይህም ለትግሉ ቀጣይነት በአንድነት ለመሥራት ቃላችንን የምናድስበት አጋጣሚ የፈጠረልን ሲሆን የፍርድ ቤቱን ውሳኔና ባጠቃላይ መንግስት በተያያዘው ሙስሊሙን የማዋከብ፣ የማሸበር እንዲሁም ንብረቶችን የመቀማት ህገወጥ ድርጊት በሚመለከት የሚከተለውን ባለ ስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተናል፤” ብለዋል።

No comments:

Post a Comment