Sunday, January 5, 2014

ባንኮች ህጋዊ ያልሆነ ገንዘብ እያሳተሙ ለደንበኞቻቸው እየሰጡ በመሆናቸው ህዝቡ እቤቱታውን እየገለፀ መሆኑን ታወቀ



Jan 4, 2014

በደረሰን መረጃኣ መሰረውተ በኣገራችን ውስጥ ያልዉ ብሄራዊ ባንኮች ተመሳሳይ የሆነ የሃሰት ገንዘብ በማሳተም ለተግልጋዩ ህዝብ እየሰጡ መሆናቸውና ይህ በስራኣቱ ባለስልጣኖች እየተካሄደ ያለው ሃላፊነት በሌለው ተግባር የሚታተመው የሃሰት ገንዘብ ከባንኮቹ ስለ ወሰዱት ለከባድ ኪሳራ የተጋለጡ ደንበኞች እንዳሉ ተገለፀ::

መረጃው ጨምሮ እንደገለጸው ባንኩ ለተበዳዮቹ ገንዘባቸው ሊያስቀምጥላቸው በማሰብ በብሔራዊ ባንኮች ሲያስቀምጡ የቆዩ ወገኖቻችን ህጋዊ ባልሆነው የሃሰት ገንዘብ እየተታለሉ ያሉ ወገኖች ብዝዎች መሆናቸው መግለፁንና ከተበዳዮቹ ወገኖች ኣንዱ የሆኑ ኣቶ ግዛው መኮንን የተባሉ ባለ ሃብትም በህዳር 30/2006 ኣ/ም ያስቀምጡትን ገንዘብ ከባንክ ሲያወጡት 250 ሽውን ወደ ስራ ሊያንቀሳቅሱት ባሰቡበት ግዜ የሃሰት ገንዘብ ሆኖ እንዳገኙትና ወደ ባንኩ ተመልሰው ኣቤቱታቸው ባቀረቡበት ሰኣትም የምናውቅው ነገር የለም እኛ እንደዚሁ ኣይነቱ ገንዘብ ኣንይዝም በማለት ኣስፈራርተው እደሸኝዋቸው ሊታወቅ ተችለዋል::

በዚህ ተግባር ስጋት ላይ የወደቁ ባለሃብቶችና ድርጅቶች በባንኮቹ ውስጥ ኣስቀምጠውት የቆዩት ገንዘባቸው በማስወጣት በቤታቸው እንዲያስቀምጡት እየተገደዱ መሆናቸው ከተለያዩ ያገራችን የደረሰን መረጃ ኣክሎ ኣስረድተዋል::

ዴ.ም.ህ.ት

1 comment:

  1. I never ever seen this kind of lie. Elem yale wehset manem liyamen yemaychelewen neger zena belesh betakerbi gizeshen kemabaken wechi menem atetekemim. Stop this bull shit ok!

    ReplyDelete