እስኪ ይህን ፒክቸር ደግመው
ይመልከቱት…..
እኔ ግን ስሜቴን መቆጣጠር እያቃተኝ
ነው….
!!!
ደ/ር ከማል ገለቱ ይባላሉ የ 70 አመት
የ
እድሜ ባለፀጋ ናቸው….
በሽብር ተወንጅለው ከአዲስ አበባ ልዩ ስሙ
አየርጤና ከሚባለው መኖሪያ ቤታቸው
ሐምሌ 12 2004 ሐሙስ ማታ ተይዘው
ከአንድ አመት በላይ በፍትህ እጦት
(በማእከላዊ ቃሊቲ ቂሊንጦ) ሲሰቃዩ
ቆይተው ታህሳስ 3 ላይ በዋለው ችሎት ነፃ
(ምንም ወንጀል አልሰሩም) ተበለው
ተለቀዋል….!
የ70 አመት አዛውነት ያለምንም ወንጀል
ከአንድ አመት በላይ አስሮ (ኢሰብኣዊ በሆነ አያያዝ) ማቆይት ምን ይሉታል??? --------------------------
(pic: ዶ/ር ከማ ሀጂ ገለቱ ከሚወዳችቸው ቤተሰባቸው እና ሙስሊሙ ህብረተሰብ ሲቀላቀሉ)
No comments:
Post a Comment