Tuesday, December 24, 2013

ታላቅ ሀገራዊ ጥሪ !!!:::




ለኢትዮጵያውያን በመላ ! የሟች ጠ/ሚኒስትሩን ሊጋሲ ለማስፈፀም አሻንጉሊቱ ጠ/ሚ ሀይለማርያም እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቴዎድሮስ : ሀገር በማሻሻጥ ስራ ላይ ከሱዳን ባለስልጣናት ጋር በሱዳን ካርቱም ስምምነት ላይ ደርሰዋል ::

ማፊያው የህውሐት መንግስት በካርታው ላይ የሚታየውን መሬት ለሱዳን መንግስት አሳልፎ በመስጠት እጅግ በርካታ ሕዝብ ለማፈናቀልና የሐገሪትዋን ለም መሬት ለመሸጥ ጫፍ ላይ ደርሰዋልና ኢትዮጵያውያን በአንድነት ተነስተን በቃቹ ልንላቸው ይገባል :: 

ከህዝብ ተደብቆ በተደረሰው ስምምነት መሰረት መሬቱ ሲካለል የኢትዮጵያን ካርታ እንደሚቀየርና ሀገሪትዋ ታሪክዋ እና ክብርዋ ተደፍሮ ከማየት ወያኔን በቃ ማለት ግዴታ ነውና ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምሁራንና መላ ኢትዮጵያውያን ጥሪውን ተቀብለን ሀገሪችንን እናድን ሼር በማድረግ መረጃውን እናድርስ::

No comments:

Post a Comment