Wednesday, October 2, 2013

ከሕግ በላይ ያበጡ የወያኔ ካድሬዎች!!

ከሕግ በላይ ያበጡ የወያኔ ካድሬዎች!!! መስከረም 19 ቀን 2006 ዓ.ም በደሕንነት ኃይሎች ታፍነው የተወሰዱት የሰማያዊ ፓርቲ የብ/ም/ቤት አባል የሆኑት አቶ የሺዋስ አሰፋ እና አቶ ስሜነህ
ፀሀይ በትናንትናው ዕለት ፍርድ ቤት ቢቀርቡም የከሳሽ ፋይል ባለመቅረቡ አንድ ተጨማሪ ቀን በእስር እንዲቆዩ ተደርገው እንደገና ዛሬ መስከረም 21 ቀን 2006 ዓ.ም. የዋለው የአራዳ ምድብ ችሎት በአንድ መቶ ብር (100.00 ብር) ዋስትና የለቀቃቸው ቢሆንም በደህንነቶች ስውር ትዕዛዝ የሚመራው የአራዳ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለፍርድ ቤቱ ውሳኔ አልገዛም በማለት ወደአልታወቀ ስፍራ የሰወራቸው መሆኑንና ባለፉት ሁለት ቀናት በሁለቱም ላይ ከፍተኛ ድብደባ ፖሊስ እንዳካሄደባቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡

No comments:

Post a Comment