Saturday, September 14, 2013

great meeting on September 22 at DC / Virginia

ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ / ቨርጂኒያ September 14, 2013 እሁድ ሴፕቴምበር 22 ቀን 2013 በዋሽንግተን ዲሲ/ ቨርጂኒያ የግንቦት 7 ንቅናቄ አመራር የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሚገኙበት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር ውይይት ለማድረግ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ ተዘጋጅቷል.. ቀን : እሁድ ሴፕቴምበር 22 2013 ሰአት: 2.00 pm – 6:00 pm ቦታ : ሸራተን ናሽናል ሆቴል (ከዳማ ምግብ ቤት አጠገብ የሚገነው) 900 South Orme Street, Arlington, VA መግቢያ: $20 ለተጨማሪ መረጃ: 571-239-7001 የግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ

No comments:

Post a Comment