Sunday, November 17, 2013

ኢትዮጵያ እና ወቅታዊው የፀጥታ ጉዳይ

የኢትዮጵያ መንግሥት የሶማሊያዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብ እና አሸባሪዎች ያላቸዉ ሌሎች ቡድናት ኢትዮጵያ ዉስጥ አደጋ ለመጣል መዘጋጀታቸዉን የሚጠቁም መረጃ ደርሶኛል በማለት ሕዝቡን አስጠንቅቋል።
የፖሊስና የጦር ሠራዊት ኃይላትም በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዋል። ከኢትዮጵያ የሚወጡ ዘገቦች በየከተማዉና በየመተላለፊያ ጣቢያዉ የሚደረገዉ ቁጥጥር እና በየፍተሻ ኬላዉ የሚደረገዉ ቁጥጥርና ፍተሻም ተጠናክሯል። የኢትዮጵያ መንግሥት የአሸባሪዎች ጥቃት ይደርሳል በማለት ሲያስጠነቅቅ ያሁኑ በርግጥ የመጀመሪያዉ አይደለም።አሁን ያስጠነቀቀበት ትክክለኛ ምክንያት ምንድን ነዉ? የዛሬው ዉይይታችን ትኩረት ነዉ።
አርያም ተክሌ
ልደት አበበ

No comments:

Post a Comment