Tuesday, July 30, 2013

ሰላም ለኢትዮጵያ (peace for ethiopia)

በጀርመን በተለያየ ከተማ የሚገኙ የEPCOU አባላት የአንድነት ፓርቲ ያወጣውን የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት ተግባራዊ ይሆን ዘንድ የትብብር July 30, 2013 f German2 እኛ በጀርመን ሀገር የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በዜግነታችን በመሰባሰብ የወያኔን አምባገነን ስርአት አቅማችን በፈቀደው ሁሉ በማጋለጥ ላይ እንገኛለን እናንተም ይህ ስራችን በተደጋጋሚ በድህረ ገጻቹ ላይ በማስቀመጥ ከፍተኛ ድጋፍ ሰታችሁናል ለዚህም ከፍተኛ ምስጋና እያቀረብን አሁንም በተመሳሳይ በሀገር ውስጥ የሚታገሉ ሰማያዊ ፓርቲና የአንድነት ፓርቲ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በመደገፍና በዚሁ አጋጣሚ የወያኔን አምባገነን ስርአት ለማጋለጥ በጀርመን ከተሞች የተለያዩ ዝግጅቶችን በማደረግ ህዝባዊ ድጋፋችንን ለማደረ እንቅስቃሴ ጀመረናል ስለዚህ ይህንን ስራችንን ለሎች ወገኖቻችን ያውቁት ዘንድ በድህረ ገጻቹ ላይ በማስቀመጥ እንድትተባበሩን ወገናዊ ትብብራችሁን እየጠየቅን በሁለተ ከተማዎች ላይ ያደረግናቸውን እንቅስቃሴዎች የሚያሳይ ሪፖርት የላክንላችሁ መሆኑን እየተቆምን ወደፊትም በተከታታይ የምንልክ መሆናችንና ትብብራቹ እንዳይለየን በአደራም ጭምር ነው http://www.fnotenetsanet.com/wp-content/uploads/2013/07/German2.jpg …...ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ ተዛማጅ ፅሁፎች: በሰሜን አሜሪካ ለምትኖሩ… ወጣቶች በብዛት በዲሲዉ የአንድነት… የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ… በሰሜን አሜሪካ የአንድነት ለፍትህና በዳያስፖራ የሚሊዮኖች ድምጽ…

No comments:

Post a Comment