Monday, November 17, 2014

በአዋሽ ለ38 ሰዎች ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነው የመኪና አደጋ መንስኤ ግመል ናት ተባለ (የአደጋዎቹን ፎቶዎች ይዘናል)


  • 5587
     
    Share
(ዘ-ሐበሻ) ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ በአዋሽ አካባቢ በደረሰው የመኪና አደጋ 38 ሰዎች መሞታቸውን ዘ-ሐበሻ መዘገቧ ይታወሳል:: ይህን ተከትሎ አደጋው በደረሰበት አካባቢ የነበሩ የዘ-ሐበሻ የዓይን ዕማኞች በፎቶ ግራፍ አስደግፈው በላኩልን መረጃ መሰረት ለአደጋው መነሻ የሆነችው ግመል ናት ብለዋል:: የዘ-ሐበሻ እማኞች ከመኪኖቹና ከሞተችው ግመል ፎቶ ግራፉ ጋር አያይዘው በላኩት መግለጫ የመኪና ሾፌሮቹን ጨምሮ የ38 ሰዎች ሕይወት ተቀጥፏል::
በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየደረሱ ያሉ የመኪና አደጋዎች እጅጉን የሚያሳቅቁ እየሆኑ ነው::
ዘጋቢዎቻችን የላኩትን የአደጋውን ፎቶዎች እነሆ
accidenet
accident
accident 3
-- Ze-Habesha 

No comments:

Post a Comment