Monday, November 24, 2014

የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ስራ አስፈጻሚ በዛሬው እለት ከ23ቱም ወረዳ አባለት ጋር ምክክር አደረገ


የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ስራ አስፈጻሚ በዛሬው እለት ከ23ቱም ወረዳ አባለት፡ከክፍለከተማ አመራር እንዲሁም ከምክርቤት አባለት ጋር በተጋደሉ አባለት እና በሁለት ሺ ሰባት ስለሚደረገው ምርጫ ውይይት ያደረገ ሲሆን በተጋደሉት የወረዳ የክፍለከተማ እና የም/ቤት አባለት ያማላ ሲሆን በዕለቱም የፓርቲው ከፍተኛ አመራር እና የተወከሉ የብሄራዊ ም/ቤት አመራር በየወረዳቸው ተሳትፈው ነበር፡፡
5641327

No comments:

Post a Comment