በቅርቡ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ፣ በክስ ሂደት ላይ የነበረው የአኬልዳማ ዶክመንተሪ በድጋሚ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መታየቱን ተከትሎ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ ከፃፉት አስተያየት ጋር በተያያዘ “ዘለፋ አዘል ጽሑፍ” ጽፈዋል በሚል ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲያስረዱ ትዕዛዝ በተላለፈባቸው መሰረት በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የተገኙ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ለ7 ቀን ታስረው በቀጣዩ ሳምንት እንዲቀርቡ በማለት የእስር ትዕዛዝ ወስኖባቸዋል ፡፡ በማሰር እና በማንገላታት ስልጣን ለመቆየት የሚደረገው አፈና ቀጥሏል ዜጎችን በማሰርና በማስፈራራት የትጀመረውን ትግል ማፈን እንድማይቻል መቼ ይሆን የሚገንዘቡት? ትግሉ ይቀጥላል! የአምባገነኑ ዘረኛ አገዛዝ ያከትማል!!
To breathe Democracy in Ethiopia , lets us fight together for our Freedom and Justice !!!!!
Monday, February 10, 2014
ሰበር ዜና – ፍኖተ ነፃነት፤ ዳንኤል ተፈራ ቃል እንዲሰጥ በፌደራል ፖሊስ ታዘዘ
በቅርቡ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ፣ በክስ ሂደት ላይ የነበረው የአኬልዳማ ዶክመንተሪ በድጋሚ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መታየቱን ተከትሎ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ ከፃፉት አስተያየት ጋር በተያያዘ “ዘለፋ አዘል ጽሑፍ” ጽፈዋል በሚል ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲያስረዱ ትዕዛዝ በተላለፈባቸው መሰረት በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የተገኙ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ለ7 ቀን ታስረው በቀጣዩ ሳምንት እንዲቀርቡ በማለት የእስር ትዕዛዝ ወስኖባቸዋል ፡፡ በማሰር እና በማንገላታት ስልጣን ለመቆየት የሚደረገው አፈና ቀጥሏል ዜጎችን በማሰርና በማስፈራራት የትጀመረውን ትግል ማፈን እንድማይቻል መቼ ይሆን የሚገንዘቡት? ትግሉ ይቀጥላል! የአምባገነኑ ዘረኛ አገዛዝ ያከትማል!!
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment