Monday, December 15, 2014

አንድነት በጥቂት ቀናት ውስጥ የጠራው ጠቅላላ ጉባኤ በስክት ተጠናቋል ,, ዘ- ሐበሻ


አንድነት በጥቂት ቀናት ውስጥ የጠራው ጠቅላላ ጉባኤ በስክት ተጠናቋል፤ የፓርቲው ተ/ም/ፕሬዝዳንት አቶ ተክሌ በቀለ የጉባኤውን የመዝጊያ ንግግር በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ አቶ ተክሌ በንግግራቸው አንድነት በብሔርም ሆነ በህብረብሔር ፓርቲዎች ጋር አብሮ ለመስራት መዘጋጀቱን እንዲሁም ከአንድነት ጋር ተመሳሳይ ፕሮግራም ላላቸው ፓርቲዎች ሁሉ የውህደት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ አቶ ተክሌ አክለውም አንድነት የ2007 ምርጫን በአሸናፊነት ለመወጣት እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከትላንት ጀምሮ እያካሄደ ባለው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው፤ በዛሬው መርሀ ግብር በሀገሪቱ ነባራዊ ሁናቴዎች(የአርሶ አደሩ ፤የከተማው ነዋሪ፤የባለሐብቱ ሁናቴ) በዳግማዊ ተሰማ የተማሪውና የምሁሩ ሁናቴ በጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ የአንድነት የምርጫ ስትራቴጂ ግብ በፓርቲው ፕሬዝዳንት አቶ በላይ ፈቃዱ ቀርቦአል፡፡ በመቀጠልም የስልጠናው ተሳታፊዎች ጥያቄና አስተያየት በመስጠት የጠዋቱ ስልጠና ተጠናቆ፣ የአንድነት ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ በምርጫ ስትራቴጂ ዙሪያ ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ በመቀጠልም የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህግና ሰብአዊ መብት ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ገበየሁ ይርዳው የአባላት መብትና ግዴታ ከፓርቲው ደንብና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ አንጻር ስልጠና ሰጥተዋል ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት መድረኩ ለውይይት ክፍት ሆኖ ውይይት እየተደረገ ይገኛል፡፡
10801506_830102687048482_9079775044209922653_n
10847773_830102467048504_99358985024134609_n
በመቀጠልም የስልጠናው ተሳታፊዎች ጥያቄና አስተያየት በመስጠት የጠዋቱ ስልጠና ተጠናቆ፣ የአንድነት ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ በምርጫ ስትራቴጂ ዙሪያ ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ በመቀጠልም የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህግና ሰብአዊ መብት ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ገበየሁ ይርዳው የአባላት መብትና ግዴታ ከፓርቲው ደንብና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ አንጻር ስልጠና ሰጥተዋል ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት መድረኩ ለውይይት ክፍት ሆኖ ውይይት እየተደረገ ይገኛል፡፡
10689712_742890089129261_399577300201419677_n
የፓርቲው ተ/ም/ፕሬዝዳንት አቶ ተክሌ በቀለ የጉባኤውን የመዝጊያ ንግግር በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ አቶ ተክሌ በንግግራቸው አንድነት በብሔርም ሆነ በህብረብሔር ፓርቲዎች ጋር አብሮ ለመስ…
1957988_742880462463557_856926840329555149_n
በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡፡ አንድነት ፓርቲ ለዞንና ለወረዳ አመራሮች ያዘጋጀው ስልጠና በስኬት ተጠናቋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡
1501666_742879365797000_2313086908782721306_n
በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡፡ አንድነት ፓርቲ ለዞንና ለወረዳ አመራሮች ያዘጋጀው ስልጠና በስኬት ተጠናቋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡

10857738_830102633715154_3545412742057696770_n

የጉባኤውን መዝጊያ በማስመልከት የተለያዩ የሙዚቂ ዝግጅቶች እየቀረቡ ነው፡፡
1979760_830121140379970_5791000346813560187_n
10850209_830120993713318_7821501057591246485_n
10429209_830121313713286_3649092189897821075_n
የጉባኤውን መዝጊያ በማስመልከት የተለያዩ የሙዚቂ ዝግጅቶች እየቀረቡ ሲሆን በየጣልቃው የአንድነት ፓርቲ ድጋፍ ሰጪዎች ከመላው ዓለም የድጋፍ መልዕክት እያስተላለፉ ነው፡፡
በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡፡ አንድነት ፓርቲ ለዞንና ለወረዳ አመራሮች ያዘጋጀው ስልጠና በስኬት ተጠናቋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ጉባኤው ለጋዜጠኞችና ለክብር እንግዶች ክፍት ሆኗል፡፡
10606170_742879392463664_586079173473258862_n10698475_829409667117784_3680643737158512454_n10696378_830102643715153_5337011227327904207_n10868059_742890132462590_6829345466535035832_n10857738_830102633715154_3545412742057696770_n10391385_742367799181490_9096613242778417442_n
10698475_829409667117784_3680643737158512454_n

No comments:

Post a Comment