Saturday, May 24, 2014

ለምን ከ6606 ኤርትራውን ባንዳዎቻቸው መካከል መቶ ወይም አንድ ሺህ የለም እኔ በጣሊያን አልገዛም ብሎ ከትግራይ ወንድሞቹ ጋር አልተቀላቀለም???

ለምን እነ ራስ መንገሻ ትግራይን አናስይዝም ብለው አምጸው ድረሱልን አሉ ??ይህ እንዳይደረገም ምኒልክ ከለከሉአቸው እንዴ??

ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ እንዲሉ ....

ዛሬ የባንደዎቹ ልጆችና የልጅ ልጆች በምኒልክ የሚያመካኙት እነርሱስ በጣሊያን አንገዛም ብለው ያመፁበት አጋጣሚ ነበርን፣ አለ የሚል ካለ እስቲ በማስረጃ የተደገፈ፣ ገጽ ጠቅሶ ይቅርብና እንወያይ ....


An excerpt from the book "The collusion on Eritrea" 

by Bocresion Haile (an Eritrean)

- As part of the Italian colonial military, almost 4000 Eritrean Askaris were constantly kept in Libya, 800 in Somalia, 6606 Eritreans fought in Adwa against Ethiopia.

ከፍ ሲል ቦክረጽዮን በመጽሐፉ እንደገለጸው በድምሩ 11406 ኤርትራውያን ባንዳዎች በቅኝ ገዣቸው ሠልጥነው ከጣሊያን ጦር ጋር ሊቢያን፣ ሶማሊያንና ኢትዮጵያን እንዲወጉ ዘምተዋል፡፡ አፄ ምኒልክ አደዋ ያዘመቱት ጦር ብዛት 60 ሺህ ቢሆን ይህንን ጦር ለመውጋት በጣሊያን ሠልጥነው ወደ አደዋ የዘመቱት ባንዳ ኤርትራውያን ደግሞ 6066 ሲሆኑ ይህም ከኢትዮጵያ ጦር 10.1% ያህል የሚሆን ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ልብ ማለት የሚያስፈልገው አሁን ያዙን ልቀቁን የሚሉት የባንዳ ልጆች አባቶቻቸው ኢትዮጵያውያንን ለመውጋት ወደ አደዋ በመዝመታቸው አያፍሩም፡፡ ለምንስ በወራሪያችው ጣሊያን ላይ አላመጹም፣በጣም ያስደንቃል፡፡ ይህ ብቻም አይደለም, ቦክረጽዮን በመቀጠልም እንዲህ ብሎናል 

-During the 1935 to 1936 war with Ethiopia, the Italians forced their Eritrean troops to bury dead Italians but not their own dead brothers. ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ እንዲሉ ዛሬ የባንደዎቹ ልጆችና የልጅ ልጆች በምኒልክ የሚያመካኙት እነርሱስ በጣሊያን አንገዛም ብለው ያመፁበት አጋጣሚ ነበርን፣ አለ የሚል ካለ እስቲ በማስረጃ የተደገፈ፣ ገጽ ጠቅሶ ይቅርብና እንወያይ፡፡ Wekipedia, the free Encyclopedia, Italian Eriteria ብሎ የጻፈውን እንመልከት፡፡

The Italian-Eritrean community then grew from around 4,000 during World War I to nearly 100,000 at the beginning of World War II. …. By the early 1940s, Catholicism was the declared religion of around 28% of the colony's population.
Source: Bandini, Franco. Gli italiani in Africa, storia delle guerre coloniali 
1882-1943, "Eritrea". Template:It-icon
"Italian emigration to Eritrea". Template:It-icon

ልብ በሉ እንግዲህ፣ ኤርትራውን ለጣሊዮኖች ምን ያህል ምቹ ተገዥ እንደነበሩና የጣሊያኖችም ቁጥር ከ4ሺ በአጭር ጊዜ 100ሺህ እንደደረሰ፡፡ የምኒልክ ጦር ወደ ኤርትራ ያልዘመተበት በቂ ምክንያት እንደነበረው በብዙ ምሁራን ተጽፎ ይገኛል፡፡ ተላላኪያቸው ወያኔና ተከታዮቹ ግን ዘወትር ምኒልክን እንደወቀሱ ነው፡፡ ባለቤት ካልጮኸ እኮ ጎረቤት አይደርስም፡፡ ለምን እነ ራስ መንገሻ ትግራይን አናስይዝም ብለው አምጸው ድረሱልን አሉ፡፡ አዲስ አበባስ እሩቅ ነው እንበል፣ ለምን ከ6606 ባንዳዎቻቸው መካከል መቶ ወይም አንድ ሺህ የለም እኔ በጣሊያን አልገዛም ብሎ ከትግራይ ወንድሞቹ ጋር አልተቀላቀለም፡፡ ይህ እንዳይደረገም ምኒልክ ከለከሉአቸው እንዴ

 Shame on Bandits and their children, who are trying to steal antiquity. History will be more kinder to mperor Menelik than the Woyanes, who betray Ethiopia and the people. 

No comments:

Post a Comment