Wednesday, May 21, 2014

ዘረኝነት -በኢትዮጵያ እግር ኳስ! የጋምበላ ምርጥ "ቶክ" አንገቱን ደፋ

ዘረኝነት -በኢትዮጵያ እግር ኳስ!
የጋምበላ ምርጥ "ቶክ" አንገቱን ደፋ
የኢትዮጵያው ቡናው እና የኢትዮጰያ ብሔራዊ ቡድን ተከላካይ የጋምበላ ምርጥ ውጤት ቶክ ጀምስ ይርጋለም ላይ በአንዳንድ ደጋፊዎች በዝንጀሮ ድምፅ በቆዳ ከለር ተሰድቧል።
በቦታው የነበሩ እንደተናገሩት ኢትዮጵያዊው ቶክ በድንጋጤ ከሜዳው ወጥቶ የተቀያሪ ወንበር ላይ አንገቱን አቀርቅሮም ታይቷል። በአዲስ አበባ ስታዴየም የግለሰቦች ስም እየጠሩ የሚሳደቡ እንዳሉ ይታወቃል።
ይህ ጉዳይ ጥንቃቄ ሊወሰድበት የሚገባ ነው።

No comments:

Post a Comment