Saturday, May 24, 2014

የዛሬው የመድረክ ፓርቲ ሰልፍ ለጉድ ነው !!!!

The demo is underway in Addis. " Stop eviction of farmers in the name of development".

በ10 ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ የተሳተፈበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አዲስ አበባን አጥለቅልቋታል።
ስላማዊ ሰልፉን የጠራው በፕሮፌሰር መራራ ጉድና የሚመራው መድረክ ፓርቲ ነው።
ሃሳባችንን በነጻነት መግለጽ እንፈልጋለን ! ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታችን ይከበር!!!
ተቃውሞ ባሰም የኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ እናወግዛለን !!!
መድረክ ለኦሮሞ ተማሪዎች ያለውን አጋርነት ይገልጻል !! ቪቫ መድረክ !!!
መድረክ በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተወሰደውን እርምጃ በመቃወም የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ከሚጠበቀው በላይ በድምቀት እየተካሄደ መሆኑን ከስፍራው የደረሱን መርጃዎች ይጠቁማሉ።
ግምቱ በ10ሺዎች የሚገመት የአዲሳበባ እና አዋሳኝ ከተሞች ህዝብ ዋና ከትማዋን በሰልፍ አጥለቅልቋታል የዛሪው ሰላማዊ ሰልፍ ድንቅ ነው በአማርኛ በኦሮሚኛ እና በእንግሊዘኛ መፈክሮች ያነገቡ ከአዛውንት እስከ ወጣት እና ሴቶች ሰልፈኞች አደባባይ በመውጣት ተቃውሟቸውን አሰምትዋል።
"Stop the massacre!. Bring culprits to justice! Free all political prisoners! Stop the land grab!" Well done Medrek!
Like ·  · 

No comments:

Post a Comment