ባካባቢው እያየው ባለው ነባራዊ ሂዎት ያልተደሰተው ወጣት፣ የነገ ተስፋየ ምንድን ነው ብሎ መልስ ያጣው ወጣት፣ ከትላንት ዛሬ፣ ከዛሬ ነገ ቀስ በቀስ እየሞተ መሆኑን የተረዳው ወጣት እንኳን ከተጠናከረ ድርጅት ጋር መቀላቀል ይቅርና በራሱም ጠንካራ የተቃውሞ ድርጅት ሊያቃቁም ይችላል የሚሉ ሌሎች ወገኖች ደግሞ “የህ አይነቱ የፋሽስት ወያኔ ድርጊት ወጣቱን የበለጠ ተቃዋሚ ያደርገዋል እንጂ አያለዝበውም”። ለዚህም ነው ባሁኑ ሰአት ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ታጋይ እየጎረፈለት መሆኑ የሚሰማው ይላሉ። ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ፋሽስት ወያኔን በማስወገድ ሕዝቦቿ በመከባበር የሚኖሩባት ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚደረገውን ሂደት ለማገዝ በትጥቅ ትግል ወያኔን ለመፋለም ዝግጅት እያደረገ ያለ የተቃውሞ ድርጅት ነው።
To breathe Democracy in Ethiopia , lets us fight together for our Freedom and Justice !!!!!
Saturday, November 23, 2013
የወያኔ የግድያ እቅድ መክሸፍ ለሁመራና ወለወቃይት ጸገዴ ወጣቶች ችግር ፈጠረ
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment